በባሌ ሀሚዳ ከተማ ነዋሪ የሆኑ ከ800 በላይ ደረሶችን ሲያቀሩ የነበሩ ሸህ ለአልሸባብ ወጣቶችን ይመለምላሉ በሚል ውንጀላ መታሰራቸው ተገለፀ፡፡
ሸህ አብዱልዋጂድ ሸህ ዩሱፍ መልቱ ወደ ምትባል ከተማ በመሄድ ቤተሰቦቻቸውን ለመጠየቅ እንደሄዱ መቅረታቸው ነው የተነገረው፡፡
እንደ አካባቢው ምንጭ ሸህ አብዱልዋጅድ ከመቱ ከተማ በፖሊስ ኃይሎች ጃራ ወደምትባል ከተማ እንደተወሰዱና በወሬ ደረጃ ሮቤ ጎባ ፖሊስ ጣቢያ እንደሚገኙም ተጠቁሟል:
በባሌ ሀሚዳ ከተማ ነዋሪ የሆኑ ከ800 በላይ ደረሶችን ሲያቀሩ የነበሩ ሸህ ለአልሸባብ ወጣቶችን ይመለምላሉ በሚል ውንጀላ መታሰራቸው ተገለፀ
06
Apr